Note: Do you agree with Madam Wendy Sherman, Under Secretary of State for Political Affairs ? Have your say!
Ethiopia and the USA agree to take action on terrorist organizations, including US-based Ginbot 7, trying to overthrow a democratically elected Ethiopian government by force.
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ም/ል ሚንስትር ዌንዲ ሼርመን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ በተለይ ግንቦት 7ና ሌሎች በሃገሪቱ ህግ መሰረት ሽብርተኛ ተብለው የተፈረጁ የሽብር ቡድኖች ከዴሞክራሲያዊ መንገድ ውጪ የሚያደርጉት መንግስትን የመተካት እንቅስቃሴ ሃገራቸው እንደምታወግዝ አስታውቀዋል፡፡
No comments:
Post a Comment